“እግዚአብሔርንም ፈርቶ እንደሚለማመጥ ገዥ አድርገህ እኔ እያመኑክት ልቀመጥ እሱ ብቻ ይስጠኝ እያልክ ያለ ሥራ አትዘባነን በጎ ምግባርንም የምትሠራበት ምክንያቱ አራት ነው::
1.ስለ ፈጠረህ ስለመገበህ ለጌትነቱ ለመገዛት አምላካዊ ባሕርይን ለማስደሰት
2.በደሙ ገዝቶ በጥምቀት ወልዶ በቸርነቱ የሠጠህን ርስት ትወርስ ዘንድ
3.ለእግዚአብሔር አልገዛም አልገብርም እያለ የሚያስቸግርን ባሕርየ ሥጋን ለማስገዛት
4.ጌታችን ስለኛ ኀጢአት ስለተሠዋልን በሌላ ስጦታ የማይመለስ ትልቅ ወሮታ አለብንና ፍቅሩን ለመሻት በእርሱ ፍቅር ነደን የትሩፋት ሥራችንን እንሠራለን”
No comments:
Post a Comment